ስርዓተ ፆታና ታዳጊነት፤ አለማቀፋዊ ማስረጃ
ስርዓተ ፆታና ታዳጊነት፤ አለማቀፋዊ ማስረጃ
From 15-17 October 2024, GAGE attended the Feminist Network for Gender Transformative Education (FemNet4GTE) conference in Johannesburg, South Africa co-hosted by UNGEI, UNICEF and the Department of Basic Education of the Republic of South Africa.
Here you can explore our latest insights and research as we shine a light on the needs of vulnerable adolescent refugees.
የታዳጊዎችን ስርዓተ ጾታዊ ልምድና የረጅም ጊዜ የተፅዕኖ ግምገማ ፕሮግራምን በመጠናዊና አይነታዊ የጥናት አይነቶች በጥምር በመስራት፣ ጌጅ የሴትና ወንድ ታዳጊዎችን በተለይም በሁለተኛው አስርት የእድሜ ክልል ዉስጥ ያሉ ታዳጊዎች ህይዎትን ሊያሻሽሉ የሚችሉ ስኬታማ የሆኑ ስትራቴጅዎች ምን እንደሆኑ ይፈትሻል፡፡